የኢትዮጵያ አማካሪ መሀንዲሶችና አርክቴክቶች ማኀበር ቅዳሜ ኀዳር 13 ቀን 2012 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ ቦሌ ድልድይ አካባቢ በሚገኘው ስካይ ላይት ሆቴል የማኀበሩ ዓመታዊ አጠቃላይ ጉበዔ ይካሄዳል፡፡ በዚሁ የግማሽ ቀን ጉባኤ ላይ
በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ የተዘጋጁ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይካሄድባቸዋል፡፡ ስለዚህም በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በስካይ
ላይት ሆቴል ቦል ሩም 4 አዳራሽ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ የመኀበሩ የሥራ አስፈፃሚ ቦርድ ከታላቅ አክብሮት ጋር ጋብዞዎታል፡፡